0% found this document useful (0 votes)
27 views4 pages

Youth Coalition Agreement .Docx With Suggestions

youths coalition documents
Copyright
© © All Rights Reserved
We take content rights seriously. If you suspect this is your content, claim it here.
Available Formats
Download as DOCX, PDF, TXT or read online on Scribd
0% found this document useful (0 votes)
27 views4 pages

Youth Coalition Agreement .Docx With Suggestions

youths coalition documents
Copyright
© © All Rights Reserved
We take content rights seriously. If you suspect this is your content, claim it here.
Available Formats
Download as DOCX, PDF, TXT or read online on Scribd
You are on page 1/ 4

ቀን :___/___/2017 ዓም

ቁጥር:-___/____/2017 ዓም

የደሴ ከፍታ ወጣቶች ጥምረት አመራር ሁኖ ለማገልገል የተደረገ የውል ስምምነት

ይህ የዉል ስምምነት ከዚህ በኃላ ውል ሰጭ እየተባለ በሚጠራው በደሴ ከፍታ ወጣቶች ጥምረት preparation

አድራሻ፡- ደሴ

ስልክ ቁጥር፡- 0953258184

ከዚህ በኃላ ውል ተቀባይ ተብላ በሚጠራዉ ወጣት ሀና የማነ

አድራሻ፡- ደሴ

ስልክ ቁጥር፡- +251940209028

ውሉ የተፈጸመበት ቀን፡- 25/1/2017 ዓም

የስራው አይነት፡- የወጣት ጥምረቱ ስራ አስፈፃሚ ም/ ሰብሳቢ


IYA Dessie city kefeta
Youths Coalition
ውል ተቀባይ ወጣት ሀና የማነ ለውል ሰጭ በደሴ ከፍታ ወጣቶች ጥምረት በኮምቦልቻ ከተማ ለሚሰራቸው የበጎ አድራጎት ስራ ላይ
ስራ አስፈፃሚ ም/ ሰብሳቢ በመሆን /1/ አመት ያለምንም የወር ደሞዝ በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለመስጠት በዚህ አግሪመንት
ለመስራት ተስማምቷል/ች/፡፡

የውል ሰጪ ግዴታዎች

በደሴ ከፍታ ወጣቶች ጥምረት

ለወጣቶች ወይም ለማህበረሰብ ተሳትፎ አገልግሎት የሚውል እንደ አስፈላጊነቱ ያቀርበባል።



 ቢሮ ለስራ አፈፃፀም ምቹ እንዲሆን ያመቻቸት፡፡
 የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ የትራንስፖት ክፍያ የሚኖር ከሆነ እንዲከፈል ያደርጋል፡፡
የውል ተቀባይ ግዴታ

ወጣት ሀና የማነ

በወጣት ጥምረቱ ጠቅላላ ጉባኤ አማካኝነት በ አመራሮቹ የፀደቀውን የስራ እቅድ መተግበር እና ጥምረቱ የሚተገብራቸው ስራዎች
ላይ በንቃት መሳተፍ ፡-

 በጥቅል፡-
 በባይሎው የተጠቀሱ እና በሊቀ መንበሩ የሚሰጡ ሃላፊነት መወጣት
1

Please contact us
+25195-381-1056 General assembly chair parson
Page

+25195-325-8184 Executive committee chair parson


+25194-020-9028 Executive committee deputy chair parson
+25194-948-5350 Executive committee secretary
Adress; Hottie Sub City Besides to FGAE/NEAO ModelYouth center
ቀን :___/___/2017 ዓም

ቁጥር:-___/____/2017 ዓም

 ማንኛውንም መረጃ ሲኖር ለጥምረቱ ሊቀመንበር እና ለኮሚቴ አባላት በፍጥነት ማሳወቅ

 ከሶስተኛ ወገን ማንኛዉንም ስምምንት ያለጥምረቱ ፈቃድ አለማድረግ

 ከጥምረቱ ጸሐፊ አና ሊቀ መንበር ጋር ተናቦ መስራትበወር ቢያንስ 20 ወጣቶች ጥምረቱን እንዲቀላቀሉ ማምጣት አለበት

 በወር 10 የሚሆኑ ወጣቶችን ምቹ፤አርኪና ቀልጣፋ የሆነ የተዋልዶ ጤና እንዲያገኙማስቻል አለበት።
 በወር 3 ወጣቶችን የከፍታ ገ/ቁ/ብ/ህ/ሰ/ማ አባል ማስገባት አለበት።
 5 ወጣቶችን ወደ መሰረታዊ ማንበብ ና መፃፍ ትመህርት እንዲከታተሉ ማድረግ እና ሌሎች የከፍታ አገልግሎቶችን
እንዲያገኙ ማስቻል አለበት።

ጥምረቱ በሚተገብራቸዉ ስራዎች ላይ በሚሰጠው የስራ ድርሻ ላይ መገኘት አለበት።


IYA Dessie city kefeta

 ጥምረቱ በሚወጣው ኘሮግራም መሠረት የወጣት ጥምረቱ ቢሮ በመገኘት ወጣቶችን ማስተናገድ አለበት።
 ለወጣቶች ወይም ለማህበረሰብ ተሳትፎ አገልግሎት ላይ በተሰጠው የስራ ቦታ ላይ በሀላፌነት ማስተዳደር አለበት፡፡
 የቤተሰብ መምሪያን አገልግሎት የበጎ አድራጎት ማገዝ አለበት። Youths Coalition
በዝርዝር፡-

 ወጣቶች ከፍታን እንዲቀላቀሉ እና የከፍታን አገልግሎት እንዲጠቀሙ ማድረግ።


 ወጣቶችን ምቹ፤አርኪና ቀልጣፋ የሆነ የተዋልዶ የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ፡፡
 ወጣቶች የደሴ ከፍታ ወጣቶች ገ/ቁ/ብ/ህ/ሰ/ማ አባል እንዲሆኑና ገንዘብ በመቀጠል ተበድረው ያሰብትን ስራ እንዲሰሩ
ማገዝ።
 ወጣቶች መሰረታዊ ማንበብ ና መፃፍ ትመህርት ተጠቀሚ እንዲሆኑ ማስቻል።
 ወጣቶች አቅም ግንባታ ስልጠናዎች ተሳታፌ እንዲሆኑ ማስቻል።
 የጥምረቱ ስራ አስፈፃሚ ም/ ሰብሳቢ በመሆን በማንኛውም ዘርፍ የወጣትቶችን ተሳታፌነት በሀላፌነት በተሞላበት መልኩ
መረጃዎችን በመሰነድ በተፈለገበት አገልግሎት ላይ እንዲሳተፋ ማድረግ።
 በወጣት ጥምረቱ ቢሮ በመገኘት ወጣቶችን ማስተናገድ።
 ጥምረቱ በሚተገብራቸው ስራዎች ላይ በግንባር ቀደምትነት መሣተፍ።

አለመግባባትን ስለመፍታት
2

Please contact us
+25195-381-1056 General assembly chair parson
Page

+25195-325-8184 Executive committee chair parson


+25194-020-9028 Executive committee deputy chair parson
+25194-948-5350 Executive committee secretary
Adress; Hottie Sub City Besides to FGAE/NEAO ModelYouth center
ቀን :___/___/2017 ዓም

ቁጥር:-___/____/2017 ዓም

 በተዋዋይ ወገኖች መካከል አለመግባባት ከተፈጠረ በውሉ መንፈስና በውሉ አባሪ ሰነዶች መነሻ የሁለቱ ተዋዋይ
ወገኖች በጋራ ድርድር ለመፍታት ይችላሉ፡፡
 አለመግባባቱ በጋራ ውይይት ካልተፈታ አግባብ ባለው የኢትዮጵያ ህግ መሰረት በሚፈቅድለት ለመዳኘት
ተስማምታለች፡፡
ውሉ የሚጸናበት ጊዜ

 ይህ ውል በአንድ አመቱ እየታደሰ በተዋዋይ አካላት ተፈርሞና በውሉ ውስጥ የተጠቀሱት ሥምምነቶች ተፈጻሚነት
እስከሚጠናቀቅ ድረስ በህግ ፊት የሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች የጋራ ስምምነት ውል በመሆን ያገለግላል፡፡
 ዉል ሰጭ በዉል ተቀባይ ግዴታ ዉስጥ የተጠቀሱት በስምምነቱ መሰረት ተፈፃሚ ካልሆኑ የስምምነት ዉሉን ይህ
ስምምነት ከተደረገበት በአንድ ወር(1) ወስጥ በማንኛዉም ቀን በቅጥር ደብዳቤዉ ላይ በተገለጸዉ የቅጥር ሁኔታ
ሳይወሰን ወይም ሳይገደብ ውሉን የማቋረጥ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
IYA Dessie city kefeta
 ዉል ተቀባይ የድሲፕሊን ግድፈት ከፈጸመ/ች ወይም ከተጠረጠረ/ች ዉል ሰጭ ግድፈቱ በተፈጠረበት በማንኛዉም ቀን

መግለጫ/ማብራሪያ፡
ዉሉን ለማቋረጥ ይገደዳል፡፡
Youths Coalition
በዚህ ህጋዊ የስራ የዉል ስምምነት በሌላ መልኩ ካልተገለጸ በስተቀር

ዉል፡- በዉል ሰጭ እና ዉል ተቀባይ መካከል ለተወሰነ ጊዜ የተደረገ የአገልግሎት ወይም የስራ ስምምነት ነዉ፡፡

የዉል ተቀባይ ግዴታ፡- በጥቅል እና በዝርዝር የተጠቀሱትን የዉል ተቀባይ የስራ አገልግሎቶችን ያጠቃልላል

የድሲፕሊን ግድፈት፡- አገልግሎት የሚሰጡበትን ተቋም ንብረት በግዴለሽነት ማበላሸት፤ መስረቅ፤መዝረፍ፤ ከሁለተኛ ወገን ጋር
ተመሳጥሮ ማዘረፍ፤ ላልታለመለት አላማ ማዋል፤ በተቋሙ ህግና ደንብ አለመመራት እና አለማክበር (ለምሳሌ የስራ ሰዓት
አለማክበር፤ ሳያሳዉቁ ከስራ መቅረት፤ በሆነዉ ባልሆነዉ ከተቋሙ እና ድርጅቱ ሰራተኛ ጋር መነታረክ እና ጠብ ጫሪ መሆን፤ ሙያዊ
ስነ-ምግባርን አለማክበር……)፤ የድርጅቱን ህጋዊ ሰዉነትና ሚስጥራዊ አሰራርን በማን አለብኝነት ካለ ድርጅቱ ፍቃድ
ለሁለተኛ አካል ወይም ድርጅት አሳልፎ መስጠት፤የተገልጋይን መረጃ ካለ ተገልጋይ ፍቃድ በቸልተኝነት ወይም በቂም በቀል
ለሁለተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እና በዚህ ዉል ያልተጠቀሱትን ማንኛዉም የዲሲፕሊን ግድፈቶችን ያካትታል፡፡

ተቋም፡- ውል ተቀባይ አገልግሎት የሚሰጥበት መስሪያ ቤት ማለት ነዉ፡፡


3

Please contact us
+25195-381-1056 General assembly chair parson
Page

+25195-325-8184 Executive committee chair parson


+25194-020-9028 Executive committee deputy chair parson
+25194-948-5350 Executive committee secretary
Adress; Hottie Sub City Besides to FGAE/NEAO ModelYouth center
ቀን :___/___/2017 ዓም

ቁጥር:-___/____/2017 ዓም

ድርጅት፡- ዉል ሰጭ ወይም ቀጣሪ ወይም አሰሪ መስራያ ቤት ማለት ነዉ፡፡

ውል ሰጭ ውል ተቀባይ

ስም ፡ እንቁነህ አጥናፉ ስም፡ ሃና የማነ

ፊርማ --------------------- ፊርማ ---------------------

ቀን 25/1/2017 አ.ም ቀን 25/1/2017 አ.ም

ውሉ ሲፈጸም የነበሩ እማኞች ስም አድራሻ ፊርማ ቀን

1. -------------------------------------- IYA Dessie city kefeta


-------------------- ----------------
-------------------------
2. -------------------------------------- --------------------- ---------------- --------------------------
3. --------------------------------------- Youths Coalition
--------------------- --------------
-------------------------

Please contact us
+25195-381-1056 General assembly chair parson
Page

+25195-325-8184 Executive committee chair parson


+25194-020-9028 Executive committee deputy chair parson
+25194-948-5350 Executive committee secretary
Adress; Hottie Sub City Besides to FGAE/NEAO ModelYouth center

You might also like